Monday, March 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ውህድ ፓርቲው ለኢትዮጵያ ብልፅግናን በቁስ ብቻ ሳይሆን በሁለንተናዊ መንገዶች ያረጋግጣል!››

‹‹ውህድ ፓርቲው ለኢትዮጵያ ብልፅግናን በቁስ ብቻ ሳይሆን በሁለንተናዊ መንገዶች ያረጋግጣል!››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ለሦስት ቀናት ያደረገውን ስብሰባ ካጠናቀቀ በኋላ፣ በይፋዊ የፌስቡክ ገጻቸው ማክሰኞ ኅዳር 9 ቀን 2012 ዓ.ም. ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሦስቱ የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች ተዋህደው የሚፈጥሩት የብልፅግና ፓርቲ ለኢትዮጵያ በቁስ ብቻ ሳይሆን በክብርም፣ በነፃነትም፣ በሁሉም ሁለንተናዊ መንገዶች ብልፅግ፣ ማረጋገጥ የሚችል እንደሆነና አሁን ባለችው ኢትዮጵያ ውስጥ የተበታተነ ጉልበት ስብስብ ብሎ በጋራ በመቆም መምራት እንዲቻል መወሰን መቻሉ፣ እጅግ በጣም ትልቅ ውሳኔ ነበር ሲሉ አስታውቀዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...