Sunday, June 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

ፌርማታ

ትኩስ ፅሁፎች

ዝክረ ዕለት በፎቶ

በዓለም የዩኒቨርሲቲዎች እግር ኳስ ዋንጫ አፍሪካን በመወከል በቻይና ጂንጂያንግ ከተማ የተካፈለው የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ ቡድን ኅዳር 23 ቀን 2012 .. ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሒሩት ካሳው (ዶ/ር)  አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የተለያዩ አካላት ለልዑካን ቡድኑ  የአበባ ጉንጉን አበርክተዋል፡፡

የፊሊፒንሷን ለጋዝፒ

የፊሊፒንሷን ለጋዝፒ ከተማ ኅዳር 22 ቀን 2012 ዓ.ም. የመታው ታይፎን የተባለው አውሎ ነፋስ ከተማዪቱን እንዳልነበረች አድርጓታል፡፡ ነዋሪዎቿ ከወደሙት መኖሪያቸው አካባቢ ቆመው ይታያሉ፡፡

አርጀንቲናዊው የባርሴሎና

አርጀንቲናዊው የባርሴሎና አጥቂ ሊዮኒ መሲ ለስድስተኛ ጊዜ የባሎን ዶርን ሽልማት ከተቀዳጀ በኋላ የተፈጠረበት ስሜትና ገጽታ፡፡

የዓለም የአብሮነት ቀን በአፋር

የዓለም የአብሮነት ቀን በአፋር

ሰሞኑን በአፋር ሰመራ ከተማ  የዓለም  የአብሮነት ቀንአብሮነታችን ለአገር ሰላምና አንድነትበሚል መሪ ቃል በሥነ በዓሉ ከነበሩት መሰናዶዎች መካከል በአቶ ተሾመ ብርሃኑአፋር የሰላምና የመቻቻል ክልል ለምን ሆነ?” እንዲሁም በአቶ አብድልፈታ አብደላየአብሮነት የመቻቻል ፋይዳ ለአገር አንድነት” በሚል የቀረቡ ጥናታዊ ጽሑፎች ይገኙበታል፡፡ በክልሉ ከሚገኙ አምስት ዞኖች የተውጣጣ የባህል ቡድን ትርዒቱን አቅርቧል፡፡

“አርት ኦፍ ኢትዮጵያ”

አርት ኦፍ ኢትዮጵያ

ከሃምሳ በላይ አንጋፋና ወጣት ሠዓልያን የሚካፈሉበትአርት ኦፍ ኢትዮጵያ” 11ኛው የሥነ ሥዕል ዓውደ ርዕይ፣ ዓርብ ኅዳር 26 ቀን 2012 ዓ.ም. በሸራተን አዲስ  ላሊበላ አዳራሽ ከምሽቱ 11 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ዓውደ ርዕዩ እስከ ኅዳር 29 ቀን 2012 .ም. እንደሚቆይም ታውቋል፡፡  “አርት ኦፍ ኢትዮጵያዓመታዊ የሥዕል ዓውደ ርዕይ በሸራተን አዲስ ከተጀመረ 12 ዓመታትን አስቆጥሯል፡

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች