Wednesday, March 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍርፍሬከናፍር

ፍሬከናፍር

ቀን:

‹‹አዲሱ አስተዳደር ከመጣ ጀምሮ በሰብዓዊ መብት ሕግ፣ ሐሳብን በነፃነት በመግለጽና በማክበር ረገድ ቃል የገባውን ያህል ስለማክበሩ ሥጋት ያደረባቸው አሉ››

በተመድ የነፃ አስተሳሰብና ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ባለሙያ የተመድ ልዩ ጸሐፊ ዴቪድ ኬይን፣ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ ስለሚያደርጉት ጉብኝት ከተናገሩት የተወሰደ፡፡ የተመድ መልዕክተኛው ስለጉብኝታቸው ሲናገሩ፣ አዲሱ የኢትዮጵያ አስተዳደር የወሰዳቸው የፖለቲካ ዕርምጃዎች በብዙኃን ዘንድ ሙገሳ ማግኘቱንም ጠቅሰዋል፡፡ በአዲስ አበባና በባህር ዳር ለሳምንት ያህል ቆይታ እንደሚኖራቸው፣ ስለጉብኝታቸውም ለተመድ ሪፖርት እንደሚያቀርቡ አስታውቀዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...

አወዛጋቢነቱ የቀጠለው የአዲስ አበባ የጤፍ ገበያ

ሰሞኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጤፍ የተከሰተውን የዋጋ ንረት...