Monday, December 4, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የቮክስ ዋገን ትርዒት በአዲስ አበባ

ትኩስ ፅሁፎች

ቮክስ ዋገን በጀርመንኛ “የሕዝብ መኪና” ማለት እንደሆነ ይወሳል፡፡ በኢትዮጵያ አገልግሎት በመስጠት አያሌ ዘመናትን አስቆጥራለች፡፡  ቅዳሜ ታኅሣሥ 11 ቀን 2012 ዓ.ም.  አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ነባሮቹ ጀርመን ሠራሽ 150 የቮክስ ዋገን መኪናዎች ለትርዒት አደባባይ ላይ ወጥተው ነበር፡፡ የበርካቶችን ቀልብ ቀልብ ከመግዛት ባለፈ አንዳንዶቹ ከአውቶሞቢሎቹ ጋር ፎቶ ሲነሱም ታይተዋል፡፡  የትርዒቱ አካል ከነበሩት ውስጥ፣ ከ45 ዓመታት በፊት መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም. ከዙፋናቸው የወረዱት ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር የተጓዙባት ቮክስ የተመልካቹን ልዩ ትኩረት አግኝታለች።

የቮክስ ዋገን ትርዒት በአዲስ አበባ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች