Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየ1,500 ዓመታት ባለታሪክ ዙር አባ ገዳም

የ1,500 ዓመታት ባለታሪክ ዙር አባ ገዳም

ቀን:

በደቡብ ጎንደር የሚገኘውና 1,500 ዓመታት በላይ ያስቆጠረው ገዳም ዙር አባ አቡነ አረጋዊ ጽርሐ አርያም ይባላል፡፡ ገዳሙ በምሥራቅ፣ በምዕራብና በሰሜን 400 ሜትር፣ በደቡብ 300 ሜትር ርዝመት በሆነ ገደል ላይ የተገደመ ነው፡፡ ቦታውን ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ በሆኑትና ገዳሙ በስማቸው የተሰየመው አቡነ አረጋዊ ከቅዱስ ያሬድ ጋር በመሆን ቀድሰውታል፡፡ ከኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ዐበይት ትምህርቶች አንዱ የቅዱስ ያሬድ ድርሰት የሆነው የዝማሬና መዋሥዕት ትምህርት ማስመስከሪያ ሆኖም እያገለገለ ነው፡፡ ፎቶዎቹ የገዳሙን መልክዐ ምድራዊ ገጽታና ማኅበራዊ ሕይወት ከነንዋየ ቅድሳቱ ጋር በከፊል ያሳያሉ፡፡

የ1,500 ዓመታት ባለታሪክ ዙር አባ ገዳም

የ1,500 ዓመታት ባለታሪክ ዙር አባ ገዳም

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...

ማን ይቻለን?

በጠዋት የተሳፈርንበት ታክሲ ውስጥ በተከፈተው ሬዲዮ፣ ‹‹ይኼኛው ተራራ ያን...