- Advertisement - - Advertisement - ዝንቅየከተራና ጥምቀት ሥነ በዓል የከተራና ጥምቀት ሥነ በዓል በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: January 19, 2020 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail ከኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የአደባባይ በዓላት አንዱ ጥር 11 ቀን ላይ የሚውለው የጥምቀት በዓል ነው፡፡ ዋዜማው ከተራ እና ማግስቱ ቃና ዘገሊላም የአከባበሩ አካላት ናቸው፡፡ በዓሉ በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች እስከ ሦስት ቀናት ይከበራል፡፡ ዘንድሮም እንደሁሌው በመከበር ላይ ይገኛል፡፡ ፎቶዎቹ ባለፉት ጊዜያት በየሥፍራው የነበረውን የአከባበር ገጽታ በከፊል ያሳያሉ፡፡ Previous articleኢትዮ ቴሌኮም በስድስት ወራት ውስጥ 22.04 ቢሊዮን ብር ገቢ አገኘNext articleየሳይበር ደኅንነት ድጋፍ የተቋረጠበት ዊንዶ 7 - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ አወዛጋቢው የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ጉዳይ ዮናስ አማረ - June 4, 2023 በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ማሻሻል ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካ ውዝግብ የሚቀሰቀስበት... መፍትሔ ያላዘለው የጎዳና መደብሮችን ማፍረስ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - June 4, 2023 በአበበ ፍቅር ያለፉት ስድስት ዓመታት በርካቶች በግጭቶችና በመፈናቀሎች በከፍተኛ ሁኔታ... የተናደው ከቀደምቱ አንዱ የነበረው የአዲስ አበባ ታሪካዊ ሕንፃ ሔኖክ ያሬድ - June 4, 2023 ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ መናገሻ ከተማቸውን... የአከርካሪ አጥንት ሕክምናን ከፍ ያደረገው ‘ካይሮፕራክቲክ’ ዳዊት ቶሎሳ - June 4, 2023 በአፍሪካ ከጀርባ ሕመም ጋር በተያያዘ በርካታ ሰዎች ለከፍተኛ የአካል...