Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹አንድ በመቶ የሚሆኑት የዓለም ባለፀጎች 6.9 ቢሊዮን ሕዝብ ካለው ሁለት እጥፍ በላይ...

‹‹አንድ በመቶ የሚሆኑት የዓለም ባለፀጎች 6.9 ቢሊዮን ሕዝብ ካለው ሁለት እጥፍ በላይ ሀብት አካብተዋል››

ቀን:

ኦክስፋም ኢንተርናሽናል በዳቮስ በመካሄድ ላይ ላለው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ካቀረበው ሪፖርት የተወሰደ፡፡ ኦክስፋም በሪፖርቱ እንዳመለከተው ይህ ከፍተኛ ትኩረት የሚያስፈልገው ጉዳይ ቀውስ ይፈጥራል፡፡ የዓለም መንግሥታት ሴቶችን ማዕከል ያደረገ ሰብዓዊ ኢኮኖሚ መፍጠር እንደሚችሉ አስታውቆ፣ በሠርቶ አዳሪዎችና በባለፀጎች መካከል ያለው የሀብት ልዩነት መጥበብ አለበት ብሏል፡፡ ይህም አንድ በመቶዎችን ብቻ ሳይሆን 99 በመቶ የሚሆኑትን ተጠቃሚ ያደርጋል ሲልም አክሏል፡፡ ለዚህም ስድስት ምክረ ሐሳቦችን አቅርቧል፡፡ አንድ በመቶ የዓለም ባለፀጎች ቁጥራቸው 2,153 ቢሊየነሮች መሆናቸውን አስታውቋል፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...