Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየባህልና ፊላ ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ

የባህልና ፊላ ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ

ቀን:

ከአዲስ አበባ 560 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ጊዶሌ ከተማ ሁለተኛው የባህልና ፊላ ፌስቲቫል ከጥር 9 እስከ ጥር 15 ቀን 2012 ዓ.ም. ተካሂዷል፡፡ ቀድሞ በጋርዱላ አውራጃነት በሚታወቀው አካባቢ ካሉት ብሔረሰቦች ዲራሼ፣ ማሾሌ፣ ሞሶዬ፣ ኩስሜ ፊላ የሚባለው ታዋቂው የትንፋሽ መሣሪያ የክብረ በዓሉ ድምቀት ነበር፡፡ ባህላዊ ምግቦችና መጠጦችም የፌስቲቫሉ አካል ነበሩ፡፡ ፎቶዎቹ የፌስቲቫሉን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የባህልና ፊላ ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ

የባህልና ፊላ ፌስቲቫል በጊዶሌ ከተማ

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...