Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየዘንድሮ የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ ወጣ

የዘንድሮ የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ ወጣ

ቀን:

የ2012 የትምህርት ዘመን የ12ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳን አገር አቀፉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ ማውጣቱን አስታወቀ፡፡

የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አርአያ ገብረ እግዚአብሔር ለሁሉም ክልሎችና ለአዲስ አበባና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች ባሠራጩት ደብዳቤ እንደተገለጸው፣ የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 24 እስከ 27፣ የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 1 እስከ 3 ቀን 2012 ዓ.ም. ድረስ ይሰጣል፡፡

አንደ ኤጀንሲው ማብራሪያ፣ ከዚህ በፊት በተመሳሳይ ሰዓት ይሰጡ የነበሩ የማኅበራዊና የተፈጥሮ ሳይንስ ፈተናዎች የተለያየ የማጠናቀቂያ ጊዜ የነበራቸው በመሆኑ በፈተናዎች አፈጻጸም ላይ ችግር ሲፈጠር ቆይቷል። በመሆኑም ተመሳሳይ ሰዓት ያላቸውን ፈተናዎች ማለትም ኬሚስትሪና ኢኮኖሚክስ፣ ባዮሎጂና ታሪክ የማጠናቀቂያ ጊዜያቸው ተመሳሳይ እንዲሆን ተደርጓል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...