Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ

ትኩስ ፅሁፎች

“ግጭትና ጦርነትን በማስቆም ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታን ማመቻቸትበሚል መሪ ቃል፣ በአዲስ አበባ በየካቲት መባቻ የተጀመረውና ለሁለት ቀናት የቆየው 33ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔን በሊቀመንበርነት የመሩት የደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳም ናቸው፡፡ ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸውበተለይም 2063 አጀንዳን ለማሳካት የተጀመሩ ሥራዎችን በማስቀጠል አኅጉሪቱ የሚያስፈልጋትን የኢኮኖሚ ብልፅግና ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሠራ ገልጸዋል። ፎቶዎቹ የጉባዔውን ከፊል ገጸታ ያሳያሉ፡፡

የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ

የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች