Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ

ትኩስ ፅሁፎች

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ በአዲስ አበባ ቆይታቸው ከፕሬዚዳት ሳህለ ወርቅ ዘውዴና ከጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ጋር በብሔራዊ ቤተመንግሥትና በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ እንዲሁም ከአቻቸው አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር የካቲት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ተወያይተዋል፡፡ ከተለያዩ ማኅበረሰብ ተወካዮችም ጋር በአሜሪካ ኤምባሲ ቆይታ አድርገዋል፡፡ ፎቶዎቹ የቆይታቸውን ከፊል ገጽታ ያሳያሉ፡፡

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ

የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በአዲስ አበባ

ፎቶ ዳንኤል ጌታቸውና መስፍን ሰሎሞን

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች