Tuesday, December 5, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“አቃፊነትን በአፍ ንግግር ሳይሆን በተግባር አሳይተናል!”

“አቃፊነትን በአፍ ንግግር ሳይሆን በተግባር አሳይተናል!”

ቀን:

የጋሞ ዞን አስተዳደሪ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ፣ የጋሞ አባቶች የሰላም ተምሳሌትነት ለአገር ግንባታ በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ላይ የተናገሩት፡፡ የካቲት 30 ቀን 2012 ዓ.ም. በሚሌኒየም አዳራሽ በተካሄደው ሥነ በዓል ላይ አስተዳዳሪው  አክለው እንደተናገሩት ዞኑ ኢትዮጵያውያን በሰላም የሚኖሩበት ነው፡፡ በመድረኩ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፣ የሰላም ሚኒስትር ሙፈርያት ካሚል፣ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማና ሌሎችም እንደጋሞ አባቶች ዕርጥብ ሳር ይዘው በመንበርከክ ሰላማዊ ተማፅኖ አቅርበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

በዓለም አቀፍ ደረጃ ሕይወታቸውን በኤድስ ምክንያት ላጡ ሰዎች 35ኛ ዓመት መታሰቢያ

ያለፍንበትን እያስታወስን በቁርጠኝነት ወደፊት እንጓዝ - በኧርቪን ጄ ማሲንጋ (አምባሳደር) በየዓመቱ...

እዚያ ድሮን… እዚህ ድሮን…

በዳንኤል ካሳሁን (ዶ/ር) ተዓምራዊው የማዕበል ቅልበሳ “በሕግ ማስከበር” ዘመቻው “በቃ የተበተነ...

ለፈርጀ ብዙ የማንነት ንቃተ ህሊናችን የሚጠቅሙ ጥቂት ፍሬ ነገሮች

በበቀለ ሹሜ ከጨቅላነት ጅምሮ ያለ የእያንዳንዳችን የሰብዕና አገነባብ ከቤተሰብ እስከ...