Thursday, December 7, 2023

‹‹ኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ ቀውሶችን በማባባስ ሚሊዮኖችን ከመጉዳት በተጨማሪ የልማት ትሩፋቶችን ወደ ኋላ ሊመልስ ይችላል››

- Advertisement -spot_img

በብዛት የተነበቡ

በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች አስተባባሪ ካትሪን ሶዚ (ዶ/ር) ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፡፡ አስተባባሪዋ እንደሚሉት የኮሮና ቫይረስን ሥርጭት ከመግታት በተጨማሪ፣ አስፈላጊ ግብዓቶችን ለማሰባሰብ የሚደረገውን ጥረት ማሳደግ ያስፈልጋል፡፡ ጥረቶችን በማቀናጀትና በማስተባበር ለወረርሽኙ በቂ ምላሽ መስጠት የግድ ነው ብለዋል፡፡ የጋራ ኃላፊነትና ዓለም አቀፋዊ የትግል አንድነት ኮሮና ቫይረስን ድል ለመንሳት ቁልፍ መሆኑን አስተባባሪዋ አስገንዝበዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ትኩስ ጽሑፎች

ተዛማጅ ጽሑፎች

- Advertisement -
- Advertisement -