Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“ለሁላችሁ ልነግራችሁና ልትረዱት የምፈልገው ይህ ቀን ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ ያዲስ ታሪክ ዘመን መክፈቻ...

“ለሁላችሁ ልነግራችሁና ልትረዱት የምፈልገው ይህ ቀን ለአዲሲቱ ኢትዮጵያ ያዲስ ታሪክ ዘመን መክፈቻ መሆኑን ነው”

ቀን:

ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ፣ ከሰባ ዘጠኝ ዓመታት በፊት ኢትዮጵያ በፋሺስት ጣሊያን ላይ ድል መቀዳጀቷን ተከትሎ በዳግማዊ ምኒልክ ቤተ መንግሥት አገራዊውን ሰንደቅ ዓላማ ካውለበለቡ በኋላ ካሰሙት ዲስኩር የተወሰደ፡፡ ከወራሪው የፋሺስት ጣሊያን ሠራዊት ጋር ለአምስት ዓመት የዘለቀው ጦርነት መቋጫ በሆነው ሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ.ም.፣ ከስደት ወደ አገራቸው የተመለሱት አፄ ኃይለ ሥላሴ በዕለቱ ባሰሙት ዲስኩር፣ ዕለቱ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ዘርግታ እልል እያለች ምስጋናዋን የምታቀርብበት፣ ደስታዋን ለልጆችዋ የምትገልፅበት ቀን ነው ካሉ በኋላ፣ የኢትዮጵያ ልጆች ከባዕድ የመከራ ቀንበርና ከዘላለም ባርነት ነፃ የወጡበት ቀንና እኛም አምስት ዓመት ሙሉ ተለይተነው ከነበረው ከምንወደውና ከምንናፍቀው ሕዝባችን ጋር ለመቀላቀል የበቃንበት ቀን ስለሆነ ይህ ቀን የተከበረና የተቀደሰ ነው… በዚህም በአዲስ ዘመን ሁላችን መፈጸም ያለብን አዲ ሥራ ይጀመራል ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...