Saturday, September 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየአረንጓዴ አሻራ የ2012 ችግኝ ተከላ ጅማሮ

የአረንጓዴ አሻራ የ2012 ችግኝ ተከላ ጅማሮ

ቀን:

የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ዓርብ ግንቦት 28 ቀን 2012 ዓ.ም.፣ ቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ከአረንጓዴ አሻራ ብሔራዊ አስተባባሪ ቡድን አባላት ጋር በመሆን በሐዋሳ ከተማ በታቦር ተራራ ላይ ችግኞችን በመትከል በይፋ አስጀምረዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳስታወቀው፣ 2012 ዛፍ ተከላ መርሐ ግብር ከዓለም የአካባቢ ቀን ጋር በቅርርብ የሚካሄድ ሲሆን ይህም ኢትዮጵያ ብዝኃ ሕይወትን ለማስጠበቅ እና የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም ዕድገትን ለማረጋገጥ የምታደርገውን ጥረት የሚያሳይ ነው፡፡ በዚህ ዝናባማ ወቅት በአንድ በኩል ኮቪድ-19ን በመከላከል በሌላ በኩል ደግሞ አምስት ቢሊዮን ችግኞችን ለመትከል በቤተሰብና በማኅበረሰብ ደረጃ ዝግጅት መደረጉንም ጽሕፈት ቤቱ ገልጿል፡፡ ኮቪድ-19 በጥብቅ በመከላከል ሁሉም ኢትዮጵያዊ 2012 ችግኝ ተከላን በንቃት እንዲሳተፍም ብሔራዊ ጥሪ ቀርቧል፡፡ ፎቶዎቹ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩፌደራልና ከክልል መንግሥታት ከፍተኛ ሹማምንት እንዲሁም ከአካባቢው የአገር ሽማግሌዎች ጋር በመሆን ችግኝ ሲተክሉ ያሳያሉ፡፡

ፎቶ፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ

እሑድ ጠዋት መስከረም 13 ቀን 2016 ዓ.ም. የፋኖ ታጣቂዎች...

ብሔራዊ ባንክ ለተመረጡ አልሚዎች የውጭ አካውንት እንዲከፍቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈቀደበት መመርያና ዝርዝሮቹ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አጠቃቀምንና ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮችን...

እነ ሰበብ ደርዳሪዎች!

ከሜክሲኮ ወደ ዓለም ባንክ ልንጓዝ ነው። ሾፌርና ወያላ ጎማ...