Monday, September 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናየኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ከኃላፊነታቸው ለቀቁ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ከኃላፊነታቸው ለቀቁ

ቀን:

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አበበ አበባየሁ ከኃላፊነታቸው ለቀቁ።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ገደማ በኮሚሽነርነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አበበ በራሳቸው የግል ምክንያት ከኃላፊነት ለመልቀቅ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ጥያቄ አቅርበው ውሳኔ ሲጠባበቁ ነበር።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ አቶ አበበ ያቀረቡትን የመልቀቂያ ጥያቄ ሰሞኑን እንደተቀበሉት ሪፖርተር ከታማኝ ምንጮቹ ለማረጋገጥ ችሏል።

በአቶ አበበ ምትክ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው በማገልገል ላይ የሚገኙት ሌሊሴ ነሜ እንደሚተኩ የሪፖርተር ምንጮች ጠቁመዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...