Friday, December 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ለነፃነት ለእኩልነትና ለመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች መከበር ዕድሜ ልኬን ተጋድሎ ውስጥ ነበርኩ››

‹‹ለነፃነት ለእኩልነትና ለመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች መከበር ዕድሜ ልኬን ተጋድሎ ውስጥ ነበርኩ››

ቀን:

ሰሞኑን በ80 ዓመታቸው ዜና ዕረፍታቸው የተሰማው፣ ጥቁር አሜሪካዊው የመብት ተሟጋች ጆን ሉዊስ በአንድ ወቅት የተናገሩት፡፡ ለረዥም ጊዜ የአሜሪካ ምክር ቤት አባል የነበሩት ሉዊስ፣ የጥቁሮችን የመምረጥ መብት ለማስከበር እ.ኤ.አ. በ1965 ከሰልማ ወደ ሞንትጎሜሪ በተደረገ ትዕይንተ ሕዝብ ላይ ግንባር ቀደም የነበሩ ሲሆን፣ የመንግሥት ኃይሎች በፈጸሙት ጥቃት ክፉኛ ተጎድተው ነበር፡፡ ቀደም ሲል በ1963 ማርቲን ሉተር ኪንግ ‹‹ሕልም አለኝ›› የሚለውን ታዋቂ ዲስኩር ያሰሙበትን የዋሽንግተን ሠልፍ ካስተባበሩ መሪዎች የዚያኔው የ23 ዓመቱ ወጣት ሉዊስ አንዱ ነበሩ፡፡ በካንሰር ሕመም ሕልፈተ ሕይወታቸው የተሰማው ሉዊስ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በአገሪቱ ለሲቪሎች የሚሰጠውን ከፍተኛ የነፃነት ሜዳይ አበርክተውላቸዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...