Saturday, December 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“የትግራይ ሕዝብ የማይሳተፍበት ፖለቲካ በኢትዮጵያ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም”

“የትግራይ ሕዝብ የማይሳተፍበት ፖለቲካ በኢትዮጵያ ይኖራል የሚል እምነት የለኝም”

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ዙርያ በፋና ቴሌቪዥን በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ የተናገሩት፡፡ አገሪቱ  ከለውጥ ጋር በተያያዘ ፈተና ውስጥ መሆኗን ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አንዱ ችግር ነው ብለው ያነሱት በብልፅግናና በሕወሓት መካከል ያለው ግንኙነት መለያየት ነው፡፡ በሁለቱ መካከል የተፈጠረው ክፍተት በትዕግሥት በመነጋገር ችግሮቹ እንደሚፈቱ እምነታቸው መሆኑን ሳያወሱ አላለፉም፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...