Thursday, June 8, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ልናገርለውድ እናቴ ኢትዮጵያ!

ለውድ እናቴ ኢትዮጵያ!

ቀን:

በተስፋዬ ኃይለ ሚካኤል

በጣም ለምድሽና ለማከብርሽ ውድ እናቴ ኢትዮጵያ የጻፍሽልኝን ደብዳቤ በሙሉ ልቦናዬ ትኩረት አንብቤዋለሁ፡፡ ደብዳቤሽ ካሁን በፊት ከምትልኪልኝ ደብዳቤዎች ሁሉ ለየት ያለ በመሆኑ ሳነበው አልደነገጥኩም ብልሽ እውነት አይሆንም፡፡  ጠንከር ያለ በመሆኑም ወዲያው ሳልመልስ ተቆጥያለሁ፡፡ አንቺ ሁልጊዜ የምትይውን መርህ ተከትዬ አስቤ መልስ የሚሆነውን ጥቂት ቀናት ወስጄ አውጥ አውር ለመመለስ በቅቻለሁ፡፡

ውድ እናቴ ደብዳቤሽን ሳነብ የተሰማኝን በቃላት መግለብፈልግም በአጭሩ መጥቀስ አስፈራኝና በተቻለኝ መጠን ቃላትን ለመውለድ ተገደድኩ። የግብፅ ብሪተኝነት እንደምታውቂው ዛሬ አልተጀመረም ከአሁን በፊት በተለያዩ ጊዜያት የአንቺን ህልውና ለማጥፋት ከሌሎች ጋር በማበር አንቺን ለመውር መሞከራቸው አይረሳም የጥንቱን ብንረሳው እንኳን በአፄ ዮንስ ላይ ከቱርኮች ጋር አብረው ያደረጉትን ልንረሳው አንችልም ከዚያም በኋላ አገራችን በአራት ማዕዘን ፀጥታን ለማተራመስ  አውሮፓውያን ሲሞክሩ ግብፅ ከእንግሊዝ ጋር በመሆን (Anglo-Egypt) የጦር ይል  ፈጥረው ኢትዮጵያ ለመውረር ሞክረዋል በጣም የሚገርመው ኢትዮጵያ ጣያንን በዓድዋ አሸንፋ የጣሊያንን ጦር ወደ መጣበት ቀይ ባህር ስትነዳው በነበረበት ጊዜ ነው የአንግብፅ ጦር በሱዳን በኩል ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት የሞከረው ይሁንና የአንቺ ጀግኖች ልጆችች የአንግሎ ግብፅንና የኢጣሊያንን ጦር ድል ነስተዋል፡፡ ሆኖም የግብና የእንግሊዝ የጦር ሙከራ የአንቺን ልጆች ብዙ መነት እንዲከፉሉ አድርጓል።

ይህ ሁሉ ሲሆን አንቺ ሆደ ስፊ ስለሆንሽ በግብፆች ላይ ቂምበቀል ይዘሽባቸው አታውቂም፡፡ እኔና ወንድሞ ለግብፅ የምናደርጋቸውን ቱርፋቶች እንድናቆም ጠይቀሽን አታውቂም፡፡ እኛም ብንሆን ያተኮርነው የሱዳንና የግብፅን ዝብ ኑሮ ለማሻሻል ሌት ከቀን በመራት ላይ ነው እንጂ የአገራችንን ኑሮ ለማሻሻል አይደለም፡፡ ሥራችንም በጣም ስኬታማ በመሆኑ እሆ ዛሬ ግብፅ የምታመርተው ሰብል ይህ ነው ለማለት  ባይቻልም ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል ሩዝ  ስንዴ  ቲማቲም  ድንች እንሁም ልዩ ልዩ አትክልቶችችን ነው፡፡ የግብፅ 90 ሚሊዮን ዝብ ዛሬ ተንደላቆ ሊኖር እንዲችል ውውን አሸዋውን አፈሩን  እንሁም ድንጋዩን ዛፉን ሳይቀር ከአንቺ ምድር ለሰባት ሕ ዓመታት እያጋዝን አገሪን ገንብተናል፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ሁሉ ብት ከአንቺ ምድር መምጣቱን የግብፅ ዝብ ለሰከንድ እንኳን የአንቺን ውለታ የሚዘክረው አይመስለኝም፡፡ አንቺ እኔን የምታኮሪኝ ላደረግሽው ውለታ ምጋና ለማግኝት አለመፈለግሽ ነው።

ንን ማካፈል ግዴታ ስለሆነ ከሰው ምጋናን መጠበቅ አያስፈልግም የምትይው ትዝ ይለኛል፡፡ ከዚያም በላይ ለሱዳንና ለግብፅ ዝቦች የምታሳይው ከልብ የመነጨ ፍቅር የአንቺን ማንነት ይገልል።

ውድ እናቴ ሆይ በደብዳቤሽ እንደገለሽው እኔም ሆንኩ ወንድሞቼ  ተከዜ  ዜጋወደም ጣና  ባሮ ምንም እንኳን  እስካሁን ድረስ ባደረግናቸው ቱርፋቶች ኩራት ቢሰማንም አንዳንድ ጊዜ ለኢትዮጵያ ዝባችን ይኽ ነው የሚባል ስላላደረን ይፀፅተናል፡፡ ነገር ግን ፈረንጅ ‹‹Never too Late›› እንደሚለው አሁንም አልመሸም የአንቺ ደብዳቤ በደንብ እንድናነብ አድርጎናል፡፡  እኛ ለፍተን ይው ዛሬ ግብፅ የመቱ  ከ300 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንድታገኝ አድርገናል፡፡ ለየህዋ ኢትዮጵያ ደግሞ በመት 100 ሊዮን  ዶላር ብቻ ሆኖ ዝቦቿ ከግብፅ ያነሰ ይኖራሉ፡፡ ከአሁን ወዲያ ግን የኢትዮጵያ ወንድሞቻችንና እህቶቻችንን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል ቆርጠን ተነስተናል። በመገንባት ላይ ባለው የኤሌክትሪክ ማመንጫ ግድብ የእነ ግብፅ ተቃውሞ መረት የሌለው ከመሆኑም ሌላ በሁለቱ  አገሮች መከል የቆየውን ግንኙነት የሚያሻክር ነው፡፡ እኔንም ሆነ ወንድሞቼን አስቆጥቶናል ቆሽታችን እንዲቃጠል አድርጎናል ለግብፅም ሆነ ለሱዳን የምናደርጋቸውን ቱርፋቶች ጥያቄ ውስጥ እንዲገቡም አድርጎታል፡፡ ኢትዮጵያውን በተፈጥሮአችን ዓዊነትን ትክክለኛ ፍርድን  ቱርፋትን እንደ መመያችን አድርገን የምንቀሳቀስ ከመሆናችን በላይ በደል እንኳን በራሳችን ላይ ቀርቶ በማንም ላይ እንዲደረግ አንፈልግም፡፡ የግብፅ ድርጊት ተቀባይነት  የለውም፡፡ የግብፅ አማካሪዎችም የሚነዙት ፕሮጋንዳ  በእኛ በኩል ቦታ የለውም፡፡

ውድ እናቴ ሆይ  አንቺን የነካ እኛን እንደ ነካ ንቺን የበደለ እኛን እንዳጠቃ የአንቺ ዝቦች ሲራቡ ሲጠሙ ሲጠቁ ማየት እንደማንል ግብችም ሆኑ የእነሱ ተቀላዎች ማቅ ይኖርባቸዋል፡፡ ከአሁን በኋላ የእኛ አንደኛ ላማ ዝባችንን ከኩራዝ ከማገዶ ነፃ ማውጣት ብቻ ሳይሆን ዝባችንን  በመት እንደ ግብፅ ስት ጊዜ መር እንዲሰበስብ ማድረግ ነው፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ሌት ከቀን ርተን በግብፅ ያደረግነውን ውጤታማ ራ በአገራችን ተግባራዊ ማድረግ ነው፡፡ በግብፅ በረሃ ላይ የተንጣለለ እርሻ በሰው ራሽ ዝና ማድረግ ከቻልን ለም በሆነቺው ኢትዮጵያ ማድረግ አያቅተንም፡፡ በመስኖ ራ አዘምነን የወንድሞቼንም ሆነ የእኔን ው ተጠቅመን አገራችንን በእርሻ አዘምነን ለባላንጣዎቻችን እህል እንሸጥላቸዋለን።

ውድ እናቴ ሆይ  ምንም እንኳን የአንቺን ጥንካሬ የማይፈልጉ ብዙ አገሮች  ቢኖሩም ገሚሱ ጥፋት የአንቺው ልጆች መሆኑን መገንዘብና አስፈላጊርምጃ መውሰድ አስፈላጊ ነው፡፡ የውጭ ጠላት ምን ጊዜም የሚያተኩረው በስጣችን  ልዩነት ሲያይ ነው፡፡  ስለሆነም በልጆችሽ መከል ክፍተት እንዳይኖር ርምጃ መውድ ይኖርብሻል ስል ከይቅርታ ጋር ነው፡፡ በአገራችን ውስጥ ላሉት አንዳንድ ችግሮችም ተጠያቂነትን መቀበል ይኖርብናል፡፡ መፍትውን የመፈለግ ግዴታ አለብን፡፡

ውድ እናቴ ደብዳቤ ምናልባት እንዳንቺ እንደ ናቴ ጥልቅነት ያለው ሁኔታዎችን ሰ አድርጎ የማት ትዕግሥተኝነትን የማይጥን ሊሆን ይችላል፡፡ ስለሆነም በቅድሚያ ይቅርታሽን እጠይቃለሁ፡፡ በመጨረሻ ቃል የምገባልሽ ትብቴ የተቀበረበት አገሬ ስትከፋ እኔም ሆንኩ ወንድሞቸ ቁጭ ብለን እንደማናይ ነው፡፡ ከዚያም ሌላ ያለንን ሁሉ የአንቺን ህልውና ለመጠበቂያ ለመዋል እንደማንመለስ መታ ይኖርበታ፡፡ አንቺ እንዳስተማርሽን ሲያከብሩን ማክበር ለተጎዱ መርዳት ለፍት መቆም በሰውነታችን ላይ ያለ መደራደር የማይነቃነቅ አቋም ነው፡፡ በዚህ አጋጣሚ የሚከተለውን ለወንድሞእህቶቸ እንድታደርሽልኝ  በትህትና እጠይቃለሁ፡፡ ውድ አባቶች እናቶች ወንድሞችና እህቶች  ምንም እንኳን በለም ላይ ያንዣበበው ጨለማ አስፈ ቢመስልም የወረርሽኝ በሽታ የእህቶቻችንን፣ የወንድሞቻችን አባቶቻችንንና እንዲሁም የእናቶቻችንን ት በየቀኑ ቢቀጥፍም ጊዜዊ ችግር በየቤቱ ቢኖርም በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንደሚባለው የግብፅ ዛቻ በየቀኑ ብንሰማም የተደነው አደጋ ጊዜዊ እንደሆነ ጥርጥር የለውም፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የእያንዳንዳችን ቁርጠኝነት ብረተሰቡን ለመርዳት መጨመር ይኖርታል፡፡

አንዳንድ የአኗኗር ዘይቤዎቻችንን መለጥ ግዴታችን መሆን አለበት፡፡  እኔ ማለታችን እኛ አብሮ ከመብላት አልፈን አብረን መራትን ጊዜያዊ የሆኑ ነገሮችን ከመመልከት አልፈን ዘላ የሆነውን የዝብን ሕይወት ሊቀይሩ የሚችሉ  ፕሮጀክቶችን ማሰብ ለልጅ ልጆች ምን ጥዬ ብሄድ የእነሱን ይወት ይቀይራል?  ከቀዬ አስተሳሰብ  ወጥተን ወደ ገራዊ ከዚያም አጉራዊ ሳቤ መሸጋገር ግዴታችን ነው። በአሁኑ ጊዜ የተጋረጡትን ችግሮች እንደ ማስጠንቀቂያ ወስደን የወደፊቷን ኢትዮጵያ ከመውም በበለጠ ለመገንባት ት ከቀን እንራ።

ድል የሁላን ነው!

ባይ ኢትዮጵያ!

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን፣ በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው አሠራር ወጣ ያለውን ‹‹የወደፊት ግብይት›› ሥርዓት በይፋ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ከተለመደው የማገበያየት ተግባሩ ወጣ ያለና በኢትዮጵያ...

የባንክ ማቋቋሚያ መሥፈርት እንደሚጠነክር ሚኒስትሩ ተናገሩ

 ባንኮች ስለውህደት እንዲያስቡም መክረዋል በኢትዮጵያ ውስጥ ባንክ ለማቋቋም የሚያስፈልገው መሥፈርት...