Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የሃይማኖት አባቶች በመተባበር ለአገር ሰላምና አንድነት ለምታከናውኑት ሥራ መንግሥት ከጎናችሁ ነው››

‹‹የሃይማኖት አባቶች በመተባበር ለአገር ሰላምና አንድነት ለምታከናውኑት ሥራ መንግሥት ከጎናችሁ ነው››

ቀን:

የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማክሰኞ ሐምሌ 28 ቀን 2012 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የሰላም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ካደረጉት ንግግር የተወሰደ፡፡ ሚኒስትሯ አክለውም አገር ሰላም እንዳትሆን የሚፈልጉ ኃይሎች የከፋ ጉዳት ለማድረስ ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸውንና ይህንን ጥረት ማምከን እንደሚገባ፣ ካልሆነ ግን በርካታ ነገሮች ከእጅ አምልጠው የበለጠ ችግር እንደሚፈጠር አሳስበዋል፡፡ ሕግ ማስከበር የመንግሥት ዋነኛ ድርሻ መሆኑን ጠቁመው፣ ነገር ግን ሕግ ማስከበር ከቅን ልቦና ጋር አብሮ ካልሄደ ከንቱ ልፋት እንደሆነ አስታውቀዋል፡፡ የሃይማኖት ተቋማትና አባቶች በኅብረተሰቡ ውስጥ የዋሉና ያደሩ ችግሮችን በሠለጠነ አስተሳሰብና በቅን ልቦና ለማስተካከል ድርሻቸው ጉልህ ነው ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...