Monday, October 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር“ወይ ሁላችንም በዴሞክራሲ መንገድ እንሄዳለን ወይም ማናችንም አንሄድም!”

“ወይ ሁላችንም በዴሞክራሲ መንገድ እንሄዳለን ወይም ማናችንም አንሄድም!”

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6 ዓመት የሥራ ዘመንን መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም. ሲከፍቱ የተናገሩት፡፡

በኢትዮጵያ ዓምና የተከሠቱት የሕግ ጥሰትና የሕዝብን ሕይወትና ንብረት የቀጠፉ አስነዋሪ ተግባራት ዴሞክራሲን የተረዳንበት መንገድ ምን ያህል በስህተቶች የተሞላ እንደሆነ በቂ ማሳያ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቷ፣  ዘንድሮ ፖለቲከኞችም ይሁኑ ዜጎች ዴሞክራሲን በባዶ ከመሻት ባለፈ ዴሞክራሲ የሚጠይቀውን ሥርዓትና ዲሲፕሊን እንዲላበሱ ለማድረግ ከፍተኛ ሥራዎች የሚሠሩ ይሆናል ብለዋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ተመድንና ዓለም አቀፋዊ ሕግን ከእነ አሜሪካ አድራጊ ፈጣሪነት እናድን!

በገነት ዓለሙ በእኔ የተማሪነት፣ የመጀመርያ ደረጃ ተማሪነት ጊዜ፣ የመዝሙር ትምህርት...

የሰላም ዕጦትና የኢኮኖሚው መንገራገጭ አንድምታ

በንጉሥ ወዳጅነው ፍራንክ ቲስትልዌይት የተባሉ አሜሪካዊ ጸሐፊ ‹‹The Great Experiment...

ድህነት የሀብት ዕጦት ሳይሆን ያለውን በአግባቡ ለመጠቀም አለመቻል ነው

በአንድነት ኃይሉ ድህነት ላይ አልተግባባንም፡፡ ብንግባባ ኖሮ ትናንትም ምክንያት ዛሬም...