Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ኪንና ባህልየፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ሽኝት

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ሽኝት

ቀን:

የጂኦግራፊ ሊቅ፣ የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና ደራሲ ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም (1922-2013) ሥርዓተ ቀብር መስከረም 26 ቀን 2013 ዓ.ም. በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል፡፡ ለበርካታ ዓመታት በፕሮፌሰርነት ባስተማሩበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመታሰቢያና የሽንት ሥነ ሥርዓት የተከናወነላቸው ‹‹ላበረከቱት አስተዋጽኦ እጅግ በጣም እናመሠግናለን›› በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ ከስድስት ኪሎ ግቢ የተነሳው አስከሬናቸው አራት ኪሎ እስከሚገኘውና ዘለዓለማዊ  ማረፊያቸው ወደ ሆነው ካቴድራል ያመራው በታላቅ አጀብ ነው፡፡ በሥርዓተ ቀብራቸው ላይ አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሹማምንት፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማዋ ነዋሪዎች በአሸኛኘቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡ ፎቶዎቹ የሽኝት መርሐ ግብሩንና የሥርዓተ ቀብሩን ገጽታ በከፊል ያሳያሉ፡፡

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ሽኝት

የፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ሽኝት

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...