Friday, June 9, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የሥራ ፈቃድ ያገኘው አዲሱ ዘምዘም ባንክ

ትኩስ ፅሁፎች

ዘምዘም ባንክ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችለውን የሥራ ፈቃድ  ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም. ከብሔራዊ ባንክ በይፋ ተረክቧል፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የሚሰጠው ዘምዘም ባንክ በኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በተደረገው ሥነ ሥርዓት ፈቃዱንባንኩ ፕሬዚዳንት ወ/ መሊካ በድሪ ከብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ ተረክበዋል፡፡ / መሊካ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እስከ ምክትል ፕሬዚዳንትነት የመሩና 30 ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ አሁን ላይ የባንክ ኢንዱስትሪውን ከሚመሩ ፕሬዚዳንቶች ብቸኛ ሴት ያደርጋቸዋል፡፡ ዘምዘም ባንክ 1.7 ቢሊዮን ብር የተፈረመ ካፒታል የተቋቋመ የመጀመሪያው ከወለድ ነፃ ባንክ ነው፡፡ ፎቶዎቹ የሥነ ሥርዓቱን ከፊል ገጽታዎች ያሳያሉ፡፡

የሥራ ፈቃድ ያገኘው አዲሱ ዘምዘም ባንክ

የሥራ ፈቃድ ያገኘው አዲሱ ዘምዘም ባንክ

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች