Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊማረሚያ ‹‹የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ለከተማዋ በቀን ለማቅረብ ያቀደው የውኃ መጠን በግማሽ...

ማረሚያ ‹‹የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ለከተማዋ በቀን ለማቅረብ ያቀደው የውኃ መጠን በግማሽ መቀነሱን አስታወቀ›

ቀን:

ማረሚያ

የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ጥቅምት 3 ቀን 2013 ዓ.ም. በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ መሠረት ‹‹የአዲስ አበባ ውኃና ፍሳሽ ለከተማዋ በቀን ለማቅረብ ያቀደው የውኃ መጠን በግማሽ መቀነሱን አስታወቀ›› በሚል ርዕስ ሪፖርተር በረቡዕ ዕትሙ የዘገበ ቢሆንም፣ ባለሥልጣኑ የተሰጠው መግለጫ ሙሉ ሐሳብ ከአጠቃላይ እውነታው የራቀ በመሆኑ እንዲስተካከል ጠይቋል፡፡ በመሆኑም ባለሥልጣኑ በመግለጫው ያስታወቀው፣ የማምረት አቅሙ በቀን 575 ሺሕ ሜትር ኪዩብ ቢሆንም፣ በተለያዩ ችግሮች ምክንያት በየዕለቱ እያመረተ የሚያሠራጨው 544 ሺሕ ሜትር ኪዩብ መሆኑን ገልጿል፡፡ የከተማዋ ፍላጎት ግን በቀን 1.2 ሚሊዮን ሜትር ኪዩብ መሆኑን በመጠቆም አንባቢያን በዚህ መሠረት እንዲረዱት ተስተካክሏል፡፡ ለተፈጠረው ስህተት ይቅርታ እንጠይቃለን፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...