Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናፓርላማው የሕወሓት አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

ፓርላማው የሕወሓት አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ

ቀን:

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐሙስ ኅዳር 3 ቀን 2013 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፣ የ39 የሕወሓት አባል የሆኑ የትግራይ ክልል የሕዝብ ተወካዮችን ያለ መከሰስ መብት አነሳ።
ምክር ቤቱ የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል(ዶ/ር)ን ጨምሮ፣ ሌሎች ከፍተኛ የትግራይ ክልል ተወካዮችን ያለ መከሰስ መብት አንስቷል።
ከእነዚህም መካከል አቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ፣  አቶ ዓባይ ፀሐዬ፣ አዲስ ዓለም ባሌማ (አምባሳደር)፣ አቶ ጌታቸው ረዳ፣ አቶ አፅበሃ አረጋዊ፣ አቶ ገብረ እግዚአብሔር አርዓያና ሌሎችም ይገኙበታል።
ግለሰቦቹ የተጠረጠሩባቸው ወንጀሎችም ጦር መሣሪያ ይዞ በማመፅ፣ የአገር መከላከያን በመውጋትና በሌሎችም ተያያዥ ወንጀሎች ዋና አድራጊነት መሆኑ ተገልጿል።
ምክር ቤቱ አቶ ፍቅረ ገብረሒዎትን የምርጫ ቦርድ አባል ሹመትን አጽድቋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...