Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየባጃጅ መገጣጠሚያ በአዳማ

የባጃጅ መገጣጠሚያ በአዳማ

ቀን:

ሆራ ትሬዲንግ በአዳማ ከተማ በ1.5 ቢሊዮን ብር ያቋቋመውና ሥራውን የጀመረው የባጃጅ ተሸከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካን ሹማምንትና እንግዶች ባለፈው ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም. ጎብኝተውታል፡፡ በዓመት እስከ 25 ሺሕ ባጃጆች እንደሚያመርት የተነገረለት   ፋብሪካው፣ ‹‹ማክሲማ ዜድ›› የተባለውን አዲሱን የባጃጅ ምርት በቀን 70 ሲገጣጥም፣ አርኢ የተሰኘውን የባጃጅ ዓይነት በቀን 100 ተሽከርካሪዎች እንደሚገጣጥም ታውቋል፡፡

የባጃጅ መገጣጠሚያ በአዳማ

የባጃጅ መገጣጠሚያ በአዳማ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...