Monday, May 29, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜና​​​​​​​ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጨረሻው ምዕራፍ መጀመሩን አስታወቁ

​​​​​​​ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመጨረሻው ምዕራፍ መጀመሩን አስታወቁ

ቀን:

የተሰጠው የ72 ሰዓት በመጠናቀቁ የመጨረሻው ምዕራፍ መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በተሰጠው የ72 ሰዓት ውስጥም በሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ልዩ ኃይል አባላትና ሚሊሻዎች እጃቸውን ለመከላከያ ሠራዊት አባላት መስጠታቸውን፣ ዛሬ ጠዋት ባስተላለፉት መልዕክት ገልጸዋል፡፡

በርካታ የትግራይ ወጣቶችም የሕወሓትን እኩይ ዓላማ በመረዳት እጃቸውን መሰብሰባቸውን ያስታወቁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ‹‹ይህ በመጨረሻው ሰዓትም ቢሆን የተወሰደ ኃላፊነት የሚሰማው ውሳኔ ህሊና ካለው ፍጡር የሚጠበቅ ውሳኔ ነው፤›› ብለዋል፡፡

‹‹የመቀሌና የአካባቢው ሕዝባችን ትጥቁን ፈቶ በቤቱ በመቀመጥና ከወታደራዊ ዒላማዎች በመራቅ አስፈላጊውን ሁሉ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ እናቀርባለን፤›› ብለው፣ በጥቂት የሕወሓት አመራሮች ምክንያት የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ሕዝቡ አሳልፎ እንዲሰጥ አሳስበዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...