Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበነባሩ ብር የመገበያያ ጊዜ ዛሬ ተጠናቀቀ

በነባሩ ብር የመገበያያ ጊዜ ዛሬ ተጠናቀቀ

ቀን:

ከመስከረም ወር 2013 ዓም ጀምሮ  በመለወጥ ላይ የነበረው የነባሩ ብር የመጠቀሚያ ጊዜ ዛሬ ህዳር 21 ቀን 2013 ዓም ጀምሮ ተጠናቀቀ። 
በባለ 100 ብር ኖት፣በባለ 50 ብር ኖትና በባለ አሥር ብር ኖት ከነገ ህዳር 22 ቀን 2013 ዓም ጀምሮ መገበያየት አይቻልም። የሚቻለው ለሚቀጥሉት 15 ቀናት እስከ ታህሣሥ 6 ቀን 2013 ዓም ብቻ በባንክ መለወጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማስታወቁ ይታወሳል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...