Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የአዲስ አበባን ሕዝብ ከንቲባቸው በመሆን ላገለግላቸው እፈልጋለሁ››

‹‹የአዲስ አበባን ሕዝብ ከንቲባቸው በመሆን ላገለግላቸው እፈልጋለሁ››

ቀን:

የቀድሞው የኢትዮጵያና አዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ክቡር ገና፣ ሰሞኑን ከ‹ዘ ሪፖርተር ጋዜጣ› ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የተናገሩት፣ ለከንቲባነት የሚደረገው ፉክክር ቀላል እንደማይሆንና  ብቃት ያላቸው ተወዳዳሪዎች ከኢዜማም ሆነ ከሌሎች ፓርቲዎች ሊቀርቡ እንደሚችሉም ሳይገልጹ አላለፉም፡፡  አቶ ክቡር፣  በመጪው ግንቦት ወር በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) ፓርቲን ወክለው በሚኖሩበት ወረዳ 21 እና 22 ምርጫ ክልል ለአዲስ አበባ ምክር ቤት እንደሚወዳደሩ ባለፈው ወር አጋማሽ መገለጹ ይታወቃል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...