Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በኮቪድ-19 የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ካለፉት ሳምንታት ጋር ሲነጻጸር የ89 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል››

‹‹በኮቪድ-19 የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ካለፉት ሳምንታት ጋር ሲነጻጸር የ89 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል››

ቀን:

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን አስመልክቶ ባወጣው ሳምንታዊ ንፅፅር ላይ ያስታወቀው፡፡  ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 5 ቀን 2013 .ም. በነበሩት ሰባት ቀናት 121 ሰዎች በበሽታው ሕይወታቸውን ማጣታቸውን የገለጸው ኢንስቲትዩቱ፣ ምርመራ ከተደረገላቸው 49,326 ሰዎች መካከል 9,329 ሰዎች ቫይረሱ የተገኘባቸው ሲሆን፣ ካለፉት ሳምንታት ጋር ሲነፃፀር 32 በመቶ መጨመሩንም አውስቷል፡፡

 

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...