Thursday, June 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ማኅበራዊየአዲስ አበባው ማዕድ

የአዲስ አበባው ማዕድ

ቀን:

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጸሎተ ሐሙስና የረመዳን ኢፍጥር መርሐ ግብርን ሚያዝያ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ምሽት ምክትል ከንቲባ አዳነች አበቤና ታዳሚዎች በተገኙበት በስካይላይት ሆቴል ተካሂዷል፡፡ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት ብፁዕ አቡነ ፊሊጶስ የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንትና የደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ባደረጉት ንግግር፣ የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የትህትና ዕለት ነው፣ የፍቅርና የአንድነት ዕለት፣ እንዲሁም ከፍ ያሉ ዝቅ ያሉበት፣ ባለሥልጣን የሆኑ በሥራቸው ያሉትን የባረኩበትና የቀደሱበት ያከበሩበት ዕለት ነው ብለዋል፡፡ ‹‹አስገራሚና አስደናቂ ለሆነው ለዚህ ዕለት እንኳን አደረሰን›› ደግሞ ያሉት የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ  ዑመር እድሪስ በበኩላቸው፣ ‹‹ልንጣላ አይገባንም፣ ልንቃረን አይገባንም፣ አንዱ አንዱን ሊያወግዝ አይገባም፣ ልናፈናቅል አይገባም፣ ንፁህ የሆኑ ሰዎችን ደም ልናፈስ አይገባም፤ በሰላም ልንኖር ይገባናል፤›› ሲሉ መክረዋል፡፡

ፎቶ ናሆም ተስፋዬ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...