Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹ኢትዮጵያ ከውስጥም ከውጭም ጠላቶቿ ቢተባበሩባትም ሊያቆስሏት ይችሉ ይሆናል እንጂ አያሸንፏትም!››

‹‹ኢትዮጵያ ከውስጥም ከውጭም ጠላቶቿ ቢተባበሩባትም ሊያቆስሏት ይችሉ ይሆናል እንጂ አያሸንፏትም!››

ቀን:

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን፣ ኢትዮጵያ በፋሺስት ጣሊያን ወራሪ ሠራዊት ላይ ድል የተቀዳጀችበት 80ኛ ዓመት አስመልክቶ የተናገሩት፡፡ ፕሬዚዳንቱ በጋዜጣዊ መግለጫቸው፣ ኢትዮጵያ ስምንት አሠርታት በፊት ከገጠማት የውጪ ወረራ የሚመሳሰል ችግር እየገጠማት መሆኑን አውስተዋል፡፡ ኢትዮጵያ በድል አድራጊነት ለሕዝቧ ብቻ ሳይሆን ለመላው ጥቁር ሕዝብና በቅኝ አገዛዝ ሥር ለነበሩ ሁሉ ተስፋና ኩራት ሆና መቀጠሏንም አስምረውበታል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...