በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ፣ ወልቂጤ ወረዳ አስተዳደር እድገት በር ቀበሌ እራዘ ስላሴ-ሀ የምርጫ ጣቢያ መራጮች ከጠዋቱ ከ12 ሰዓት ጀምሮ ድምፅ መስጠት ጀምረዋል።በጣቢያው የተመዘገቡት 1,149 መራጮች ድምፅ እየሰጡ ይገኛሉ።ምርጫ አስፈፃሚዎች እንዲሁም ከብልፅግና፣ ኢዜማና አብን የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ታዛቢዎች በጣቢያው ሂደቱን በመታዘብ ላይ ናቸው።
በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ፣ ወልቂጤ ወረዳ አስተዳደር እድገት በር ቀበሌ እራዘ ስላሴ-ሀ የምርጫ ጣቢያ መራጮች ከጠዋቱ ከ12 ሰዓት ጀምሮ ድምፅ መስጠት ጀምረዋል።በጣቢያው የተመዘገቡት 1,149 መራጮች ድምፅ እየሰጡ ይገኛሉ።ምርጫ አስፈፃሚዎች እንዲሁም ከብልፅግና፣ ኢዜማና አብን የፖለቲካ ፓርቲዎች የተወጣጡ ታዛቢዎች በጣቢያው ሂደቱን በመታዘብ ላይ ናቸው።
Media and communications Center.
Cameroon Street, Awlo Building 7th floor,
E-mail: [email protected]
Phone Number: (+251) 116-616-184
Reporter Tenders
https://www.reportertenders.com
Reporter Jobs
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Ethiopian Reporter
https://www.ethiopianreporter.com
Reporter SMS Service 7474 (OK)
Copyright © 2022 Media & Communications Center. All Rights Reserved | Privacy Policy