Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበአዳማ አንድ የምርጫ ክልል ያሉ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት...

በአዳማ አንድ የምርጫ ክልል ያሉ ጣቢያዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ መራጮች ድምፅ እየሰጡ ነው

ቀን:

በአዳማ ከተማ  በ ኦዳ ክፍል ከተማ የሚገኘው ምርጫ ጣቢያ 8 ሀ 1 845 መራጮች የተመዘገቡ ሲሆን ከጠዋቱ 12ሰዓት ጀምሮ ድምፃቸውን እየሰጡ ይገኛል።
ምንም እንኳን በከተማው ዝናብ የጣለ ቢሆንም መራጮች  በማለዳ ተገኝተዋል። በአጠቃላይ አዳማ አንድ የምርጫ ክልል ላይ አዲስ ትውልድ :አብን:ኢዜማና ብልፅግና  እየተወዳደሩ ይገኛል። ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትአራቱም ፖርቲዎች አንድ አንድ እጩዎች ለውድድር አቅርበዋል። ለክልል(ጨፌ) አብን 3: ኢዜማ 3: ብልፅግና 3 እጩዎችን አቅርበዋል ። አዳማ አንድ የምርጫ ክልል 157,586 መራጮች ተመዝግበዋል። በምርጫ ክልሉ 175,000 ምርጫ ጣቢያዎችናአብን:ኢዜማ:የብልፅግና :ነእፖና አዲስ ትውልድ ፖርቲዎች እጩዎችን አቅርበዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...