Friday, June 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር​​​​​​​‹‹ፈጣኖችም ጠንካሮችም ነበራችሁ፣ ከፍ ከፍም አላችሁ፤ ምክንያቱም ሁላችንም በአንድነት አብረን ቆመናልና!››

​​​​​​​‹‹ፈጣኖችም ጠንካሮችም ነበራችሁ፣ ከፍ ከፍም አላችሁ፤ ምክንያቱም ሁላችንም በአንድነት አብረን ቆመናልና!››

ቀን:

የኢንተርናሽናል ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቶማስ ባህ፣ የቶኪዮ ኦሊምፒክ ባለፈው እሑድ ነሐሴ 2 ቀን 2013 ዓ.ም. መጠናቀቁን ባወጁበት ሰዓት ለኦሊምፒያኖች የተናገሩት፡፡ ለዐሥራ ስድስት ቀናት በተካሄደው 32ኛው ኦሊምፒያድ 205 አገሮችና ብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴዎች፣ የስደተኞች ቡድን ተሳትፈውበታል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን በየዐራት ዓመቱ የሚመላለሰውን የኦሊምፒክ ጨዋታ፣ የተስፋ ግጥሚያዎች የወንድማማችነትና የሰላም መገለጫዎች ሲሉም አግዝፈውታል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በአዲስ አበባ በድምቀት ተከበረ

የአዛርባጃን ኤምባሲ  የአዛርባጃንን ብሄራዊ ቀን በትላንትናው ዕለት አከበረ። ሰኞ...

የመንግሥትና የሃይማኖት ልዩነት መርህ በኢትዮጵያ

እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የሃይማኖት ተቋማት አዎንታዊ ሚና የጎላ...

ሐበሻ ቢራ ባለፈው በጀት ዓመት 310 ሚሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ

የአንድ አክሲዮን ሽያጭ ዋጋ 2,900 ብር እንዲሆን ተወስኗል የሐበሻ ቢራ...