Monday, September 25, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ​​​​​​​የባለድሎቹ ኦሊምፒያን አቀባበል

​​​​​​​የባለድሎቹ ኦሊምፒያን አቀባበል

ቀን:

ከሁለት ሳምንታት በላይ በዘለቀው የቶኪዮ ኦሊምፒክ ተሳትፎ በ1 ወርቅ፣ 1ብር እና 2 ነሐስ ሜዳሊያዎች የተመለሱት አትሌቶች ነሐሴ 6 ቀን 2013 ዓ.ም. አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡ ከኤርፖርት በኋላ ወደየቀያቸው ካመሩት መካከል የወርቅ ሜዳሊያ ባለድሉ ሰሎሞን ባረጋ ቤተሰቡና ኅብረተሱ በመኖርያ ቤቱ በደማቅ ሥርዓት ተቀብሎታል፡፡ ፎቶዎቹ የአቀባበሉን ገጽታ በከፊል ያሳያሉ፡፡

የባለድሎቹ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የቤት ባለንብረቶች የሚከፍሉትን ዓመታዊ የንብረት ታክስ የሚተምን ረቂቅ አዋጅ ተዘጋጀ

በአዋጁ መሥፈርት መሠረት የክልልና የከተማ አስተዳደሮች የንብረት ታክስ መጠን...

እንደ ንብረት ታክስ ያሉ ወጪን የሚያስከትሉ አዋጆች ከማኅበረሰብ ጋር ምክክርን ይሻሉ!

የመንግሥትን ገቢ በማሳደግ ረገድ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የሚታመኑት የተጨማሪ እሴት...

ለዓለምም ለኢትዮጵያም ሰላም እንታገል

በበቀለ ሹሜ ያለፉት ሁለት የዓለም ጦርነቶች በአያሌው የኃያል ነን ባይ...