- Advertisement - - Advertisement - ፍሬከናፍር‹‹ የችግሩ መውጫ ቁልፍ በእጃችን ነው!›› ‹‹[የኮቪድ] የችግሩ መውጫ ቁልፍ በእጃችን ነው!›› በጋዜጣዉ ሪፓርተር ቀን: August 25, 2021 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmail የጤና ሚኒስትር ሊያ ታደሰ (ዶ/ር)፣ በኢትዮጵያ ሦስተኛው የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ስለመከሰቱ ማሳያዎች መገኘታቸውን በገለጹበት ወቅት የተናገሩት፡፡ ኅብረተሰቡ ከሦስተኛው ዙር ወረርሽኝ እንዲጠበቅ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባውም ሚኒስትሯ አሳስበዋል፡፡ ለዚህም ስብሰባዎችን መቀነስ፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ፣ የእጅ ንፅህናን ከመጠበቅ ባለፈ ክትባቱን መከተብ ያስፈልጋልም ብለዋል፡፡ Previous articleብልሁ ጎርባቾቭNext articleቻይና ለኢትዮጵያ የደገፈችው የኮቪድ-19 ክትባት አንድ ሚሊዮን ደረሰ - Advertisement - ይመዝገቡ ተዛማጅ ጽሑፎችተዛማጅ ኩባንያ አስተዳደር ለኢትዮጵያ ባንኮች ውጤታማነት ማስታወቂያ - March 24, 2023 የጠቅላላ ጉባኤ፣ የጥቆማና ምርጫ ኮሚቴ፣ የተቆጣጣሪ ቦርድ፣ የዳይሬክተሮች ቦርድና... ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አቶ ጌታቸው ረዳን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አድርገው ሾሙ በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 23, 2023 ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ(ዶ/ር) አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል... [ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው] በጋዜጣዉ ሪፓርተር - March 22, 2023 አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር... የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት ዮናስ አማረ - March 22, 2023 በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...