Friday, September 22, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትኢትዮጵያ በፓራሊምፒክ ታሪክ የመጀመርያውን ወርቅ በትዕግስት ገዛኸኝ አገኘች

ኢትዮጵያ በፓራሊምፒክ ታሪክ የመጀመርያውን ወርቅ በትዕግስት ገዛኸኝ አገኘች

ቀን:

በቶኪዮ 2020 ፓራሊምፒክ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመርያ ጊዜ የወርቅ ሜዳሊያ በትዕግስት ገዛኸኝ አማካይነት አገኘች፡፡ የአፍሪካ ሻምፒዮኗ ትዕግስት፣ ቅዳሜ ነሐሴ 22 ቀን 2013 ዓ.ም. በተካሄደው በጭላንጭል የሚያዩ የ1500ሜ ሩጫ፣ የራሷን ምርጥ ሰዓት 4:23.24 በማስመዝገብ  ነው ለፓራሊምፒክ አሸናፊነት የበቃችው፡፡ ትዕግስትን ተከትላ በ2ኛነት የገባችው አሜሪካዊቷ ሊዛ ኮሮሶ ስትሆን፣ ቱኒዝያዊቷ ሶማያ ቡሰይድ በ3ኛነት አጠናቃለች፡፡ ኢትዮጵያ አራተኛው ቀን ላይ በደረሰው 16ኛው የበጋ ፓራሊምፒክስ ጨዋታ የደረጃ ሰንጠረዥ በትዕግስት ወርቅ 35ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች፡፡

በሌላ ዜና በዚሁ የፓራሊምፒክ ጨዋታ የእጅ ጉዳት ባላቸው የ1500 ሜትር ፍፃሜ ገመቹ አመኑ 5ኛ ወጥቷል፡፡ አመኑ ያስመዘገበው ጊዜ 03:56:04 የግሉ ምርጥ ሰዓት ነው። ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ የወጡት ሩሲያዊው ኢራማቹክ አሌክሳንደር፣ ቡልጋሪያዊው ስቶያኖቭ ሪስቲያን እና ዑጋንዳዊው ኢሞንግ ዴቪድ ናቸው፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች ኮሚሽን ሪፖርት ምን ይዟል?

ለአሜሪካ ድምፅ አማርኛ ዝግጅት የስልክ አስተያየት የሰጡ አንድ የደንበጫ...

መንግሥት በአማራ ክልል ለወደሙ የአበባ እርሻዎች ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአማራ ክልል የተፈጠረው ግጭትና አለመረጋጋት በቢዝነስ...

አምናና ዘንድሮ!

እነሆ መስከረም ጠብቶ በአዲስ መንፈስ ተሞልተን መንገድ ጀምረናል። ‹‹አዲስ...