Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትየዓለምዘርፍ የኋላው የሰበረችው የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረወሰን

የዓለምዘርፍ የኋላው የሰበረችው የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረወሰን

ቀን:

ኢትዮጵያዊቷ የዓለምዘርፍ የኋላው እሑድ ነሐሴ 23 ቀን 2013 ዓ.ም. በአየርላንድ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን ውድድር በ63:43 ደቂቃ በመፈጸም የዓለም ክብረ ወሰንንን ሰብራለች። ቀደም ሲል ክብረ ወሰኑ በ64፡02 ደቂቃ ተይዞ የነበረው በኬንያዊቷ ሩት ቼፕንጌቲች ነበር። ዲደብሊው እንደዘገበው፣ የዓለምዘርፍ ከውድድሩ በኋላም በሰጠችው ቃለ መጠይቅ «ሕልሜ ዕውን ኾኗል» በማለት ደስታዋን ገልጻለች።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...