Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ስፖርትበኮፐንሀገን ግማሽ ማራቶን ድል የቀናቸው ኢትዮጵያውያን

በኮፐንሀገን ግማሽ ማራቶን ድል የቀናቸው ኢትዮጵያውያን

ቀን:

ወርልድ አትሌቲክስ ዕውቅና ከሚሰጣቸው የጎዳና ላይ ውድድሮች አንዱ የሆነውና ባለፈው እሑድ በዴንማርክ ኮፐንሀገን በተካሄደው ግማሽ ማራቶን፣ ኢትዮጵያውያኑ ፀሐይ ገመቹና ዐምደወርቅ ዋለልኝ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ርቀቱን 1፡05፡08 በማጠናቀቅ የውድድሩ አሸናፊ የሆነችው ፀሐይ፣ እ.ኤ.አ በ2018 በትውልድ ኢትዮጵያዊት በዜግነት ኔዘርላዳዊት በሆነችው ሲፋን ሐሰን ተይዞ የቆየውን የዓለም ክብረ ወሰንን አሻሽላለች፡፡ በወንዶች በተደረገው ተመሳሳይ ውድድር በኢትዮጵያዊው ዐምደ ወርቅና በኬንያዊው ኬኔት ሬንጁ መካከል የነበረው ትንቅንቅ በ0.2 ሰከንድ ልዩነት ርቀቱን በ59፡10 ደቂቃ አሸናፊ የሆነው ዐምደ ወርቅ መሆኑን ወርልድ አትሌቲክስ በድረ ገጹ አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...