Sunday, April 2, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየመውሊድ ረከቦት

የመውሊድ ረከቦት

ቀን:

መውሊድ በልዩ ሥነ ሥርዓት ከሚከበርባቸው ቦታዎች አንዱ የጡርሲና መስጊድ ነው፡፡ ሀገሬ ሚዲያ ባዘጋጀው ‹‹የኢትዮጵያ ፌስቲቫል ማውጫ›› ላይ እንደተገለጸው፣ መስጊዱ በኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን (ወሎ) ከዞኑ ርዕሰ ከተማ ከከሚሴ 16 ኪሎ ሜትር በከሚሴና በወለዲ ከተሞች መካከል ሸከላ ተብላ በምትጠራ ትንሽ የገጠር ከተማ ይገኛል፡፡ ለበዓል ታዳሚዎች ከሚቀርበው መስተንግዶ አንዱ የቡና ሥነ ሥርዓቱ ነው፡፡ ፎቶው የሚያሳየው 190 ሲኒዎችን የሚደረድረው ባለ ሁለት ሜትሩ ረከቦትና እንስራ አከሎቹ ጀበናዎችን ነው፡፡

ፎቶ፡ ሀገሬ ሚዲያ

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ኦቲዝምን ለመቋቋም በጥምረት የቆሙት ማዕከላት

ከኦቲዝም ጋር የሚወለዱ ልጆች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ...

አወዛጋቢው የወልቃይት ጉዳይ

የአማራና ትግራይ ክልሎችን እያወዛገበ ያለው የወልቃይት ጉዳይ ዳግም እየተነሳ...

ተጠባቂው የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የውድድር መለኪያ የሆነው የሞባይል ገንዘብ ዝውውር በኢትዮጵያ

የሞባይል ገንዘብ ዝውውር የሞባይል ስልክን በመጠቀም ሊገኙ የሚችሉ የፋይናንስ...

የአማራና ደቡብ ክልሎች ለሠራተኛ ደመወዝ መክፈል መቸገራቸውን የፓርላማ አባላት ተናገሩ

በአማራና በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች የሚገኙ የመንግሥት ተቋማት...