Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
- Advertisement -

ፌርማታ ፅሁፎች

የጭቃ ማቡካት ፌስቲቫል

ትኩስ ፅሁፎች

‹‹ኑ ጭቃ እናቡካ›› የተሰኘው ፌስቲቫል ጥቅምት 6 ቀን 2014 ዓ.ም. በመስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡ በፕሮግራሙ ልጆችና ሌሎችም ታዳሚዎች ጭቃ እያቦኩ የተጫወቱ  ሲሆን፣ የድሮ የልጅነት ጨዋታዎችና ተፈጥሯዊ መዝናኛዎችም የዝግጅቱ አካል ነበሩ፡፡ ፎቶዎቹ የእሑድ ውሎውን በከፊል ያሳያሉ፡፡

- Advertisement -
- Advertisement -

ተጨማሪ ለማንበብ

በብዛት የተነበቡ ፅሁፎች