Tuesday, May 30, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናበአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከይዞታ ጋር በተያያዘ ተጥሎ የነበረው ዕግድ ተነሳ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከይዞታ ጋር በተያያዘ ተጥሎ የነበረው ዕግድ ተነሳ

ቀን:

በመሬትና መሬት ነክ አገልግሎቶች እንዲሁም የመሠረተ ልማት ቅንጅት ሥራዎች ላይ ጥሎት የነበረው ዕግድ ማንሳቱን፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለሥልጣኑ አስታወቀ፡፡፡

ግዱ ከታኅሳስ 12 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ መነሳቱን፣ የከንቲባ ጽሕፈት ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ በሆኑት አቶ ጥላሁን ወርቁ ሮቢ ተፈርሞ በወጣ ደብዳቤ የተገለጸ ሲሆን፣ ዕግድ ተጥሎባቸው ከነበሩት ውስጥ በሊዝ ይዞታዎች አዲስ የግንባታ ፈቃድ የመስጠት፣ የፕላን ስምምነት፣ የግንባታ ማሻሻያ፣ ለነባር ይዞታ ካርታ ያላቸው በመልሶ ማልማት ውስጥ (Regulation) የተጠናላቸው፣ የሊዝ ይዞታዎች፣ የምትክ ቦታ መሬት ሲረጋገጥ የአገልግሎት ክፍያ የመሰብሰብ፣ የዕድሳት ፈቃድ መስጠት፣ የግንባታ ማስጀመሪያ የመስጠትና አገልግሎት ክፍያ የመሰብሰብ፣ የግንባታ ማስጀመሪያ ክትትል ውስጥ የነበሩ በዕርከን የአገልግሎት ገቢ የመሰብሰብ፣ ለተለያዩ አካላት የግንባታ መረጃ የመስክ ሪፖርት የመስጠትና የአገልግሎት ክፍያ የመሰብሰብ፣ የሕንፃ መጠቀሚያ ፈቃድ መስጠትና ክፍያ የመሰብሰብ የአገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገልጿል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመስቀል አደባባይ የመግቢያ ክፍያ ለምን?

ወጣቶች፣ ሕፃናትና አረጋውያን ሳይቀሩ መንፈሳቸውን የሚያድሱበት እንዲሁም ሐሳባቸውን በነፃነት...

በሕገ መንግሥቱ የተዋቀረው ‹‹የብሔር ፖለቲካ›› እና ‹‹ሥርዓቱ›› ያስከተለው መዘዝና መፍትሔው

(ክፍል አራት) በዓቢዩ ብርሌ (ጌራ) ባለፈው ጽሑፌ (በክፍል ሦስት) አሁን ያለው...

የኢትዮጵያ ኅብረተሰብና የመንግሥት መሪ ምሥል

በበቀለ ሹሜ በ2015 ዓ.ም. መጋቢት ወር ውስጥ ይመስለኛል በ‹ሸገር ካፌ›...

ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ

በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና...