Friday, December 1, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች አገራችን ሰው በፈለገችበት ጊዜ የቁርጥ ቀን ልጆች...

‹‹በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራዎች አገራችን ሰው በፈለገችበት ጊዜ የቁርጥ ቀን ልጆች መሆናቸውን አስመስክረዋል ብለን በድፍረት መናገር እንችላለን››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) የአገር ጥሪን ተቀብለው እየመጡ ላሉት የዳያስፖራ ማኅበረሰብ አባላት የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ካስተላለፉት መልዕክት የተወሰደ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ረዘም ካለው መልዕክታቸው መካከል፣ ‹‹አንዳንዶች ኢትዮጵያን ለመድፈር በተነሱ ጊዜ፣ ሌሎች የኢትዮጵያን እውነት በውሸት ለመሸፈን በተነሱ ጊዜ፣ የቀሩትም በኢትዮጵያ ላይ ተገቢ ያልሆነ ጫና ለማሳደር በተነሱ ጊዜ፣ ዳያስፖራ ወገኖቻችን ለኢትዮጵያ ሲሉ በአንድነት ቆመዋል። የፖለቲከኞችን በሮች አንኳኩተዋል። አደባባዮችን በሠልፍ አጥለቅልቀዋል፡፡ ታላላቅ ተቋማትን ሞግተዋል፡፡ የመሪዎችን የተሳሳተ ፖሊሲ ተጋፍጠዋል፡፡ ሚዲያዎች የኢትዮጵያን እውነት እንዲያንፀባርቁ ጫና ፈጥረዋል፤›› በማለት አሞካሽተው፣ የዳያስፖራውን አስተዋጽኦ ዘርዝረዋል፡፡

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

የመቃወም ነፃነት ውዝግብ በኢትዮጵያ

ስሟ እንዳይገለጽ የጠየቀችው በአዲስ አበባ ከተማ በተለምዶ የሾላ አካባቢ...

የሲሚንቶን እጥረትና ችግር ታሪክ ለማድረግ የተጀመረው አጓጊ ጥረት

በኢትዮጵያ በገበያ ውስጥ ለዓመታት ከፍተኛ ተግዳሮት በመሆን ከሚጠቀሱ ምርቶች...

የብሔር ፖለቲካው ጡዘት የእርስ በርስ ግጭት እንዳያባብስ ጥንቃቄ ይደረግ

በያሲን ባህሩ በሪፖርተር የኅዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም. ዕትም “እኔ...