Friday, March 24, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅ‹‹ቀንድ አበቅላለሁ ብዬ ጆሮዬን አጥቼ መጣሁ››

‹‹ቀንድ አበቅላለሁ ብዬ ጆሮዬን አጥቼ መጣሁ››

ቀን:

አንድ የጠገበ አህያ ቀንዳም ቀንዳ እንስሳትን እያየ፡- ‹‹ወይኔ! እኔ ብቻ ቀንድ ሳላበቅል ልቀር ነው?›› አለና ቀንድ ለማስተከል ወደ ሌላ ቦታ ሲሮጥ፣ እንደ አጋጣሚ አንድ ገበሬ ምርቱን አምርቶ መጫኛ አጥቶ ሲጨነቅ ያ አህያ እየሮጠ ደረሰለት፡፡ ስለዚህ ይህን የጠገበ አህያ አምጡና እንጫነው ብሎ ጆሮውን ሲጎትተው፣ ያ ጥጋበኛ አህያ አልጫንም ብሎ ለጥ ብሎ ተኛ፡፡ በዚህ ምክንያት ሰውዬው ጆሮ ጆሮውን እያለ ሲደበድበው ከዱላው ብዛት የተነሳ የአህያው ጆሮ ተቆረጠ፡፡ አህያውም እያዘነ ወደ ቦታው ሲመለስ፣ ‹‹ቀንድ አበቅላለሁ ብዬ ሄጄ ጆሮዬን አጥቼ መጣሁ›› አለ ይባላል፡፡

– ዜና ማርቆስ እንዳለው ‹‹ቅኔያዊ ጨዋታ›› (2012)

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሚያከብሯቸው አንድ የቀድሞ ጉምቱ ፖለቲከኛ ስልክ ተደውሎላቸው እያወሩ ነው]

አንዳንድ ነገሮች ቢያሳስቡኝ ነው ቀጠሮ ሳልይዝ ላወራህ የፈለኩት ክቡር...

የትግራይ ክልል የሽግግር አስተዳደር ምሥረታና የሰላም ስምምነቱ ሒደት

በትግራይ ክልል ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለመመሥረት ደፋ ቀና እየተባለ...

ጥራዝ ነጠቅነት!

ከሜክሲኮ ወደ ጀሞ እየሄድን ነው፡፡ የተሳፈርንበት አሮጌ ሚኒባስ ታክሲ...