Saturday, June 10, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅምሥራቃውያኑ ያከበሩት የገና በዓል

ምሥራቃውያኑ ያከበሩት የገና በዓል

ቀን:

ኢትዮጵያና የምሥራቅ ኦርቶዶክሳውያን ክርስቲያኖች በምሥራቃዊው የኒቅያ ካሌንደር (ግብፅ፣ ኢትዮጵያ፣ ጁሊያን) መሠረት የገና በዓልን ታኅሣሥ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. እንደየትውፊታቸው አክብረዋል፡፡ ካሌንደሩ በ325 ዓ.ም. የኒቅያ ቅዱስ ጉባዔ ላይ ይፋዊ የቤተ ክርስቲያን ካሌንደርነትን የተቀዳጀ ነው፡፡ በዓሉን ያከበሩት ምሥራቃውያን አብያተ ክርስቲያናት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፣ የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፣ የእስክንድርያ ኮፕቲክ፣ የአርመን ሐዋርያት ኦርቶዶክስ (ኢችሚዚን)፣ የአርመን ኦርቶዶክስ (ግሬት ሲሊሲያ፣ አንቴሊያስ)፣ የኢየሩሳሌም ሮማን ኦርቶዶክስ፣ የሩሲያ ኦርቶዶክስ፣ የጆርጂያ ኦርቶዶክስ፣ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ፣ የዩክሬን ኦርቶዶክስ፣ የዩክሬን ግሪክ ካቶሊክ፣ የዩክሬን ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ናቸው፡፡ ፎቶዎቹ የየአገሮቹን ትውፊታዊ አከባበር ያሳያሉ፡፡

ፎቶ ኦሬንታል ኦርቶዶክስ

 

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

አያሌ የውኃ “ጠርሙሶች”ን በጫንቃ

መሰንበቻውን በአይቮሪ ኮስት መዲና አቢጃን የምትኖር አንዲት ሴት፣ በሚደንቅ...

ወልቃይትን ማዕከል ያደረገው የምዕራባዊያን ጫና

በትግራይ ክልል የተከሰተው የዕርዳታ እህል ዘረፋ የዓለም አቀፍ ተቋማት...

ከቀጣዩ ዓመት በጀት ውስጥ 281 ቢሊዮን ብሩ የበጀት ጉደለት ነው ተባለ

ለቀጣዩ በጀት ዓመት ከቀረበው 801.65 ቢሊዮን ብር አጠቃላይ በጀት...