Wednesday, December 6, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ፍሬከናፍር‹‹የኃያልነት ምልክቱ ከዕብሪት ይልቅ ትኅትና፣ ከበቀል ይልቅ ይቅርታ እንደሆነ ክርስቶስ አስተምሮናል››

‹‹የኃያልነት ምልክቱ ከዕብሪት ይልቅ ትኅትና፣ ከበቀል ይልቅ ይቅርታ እንደሆነ ክርስቶስ አስተምሮናል››

ቀን:

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ፣ የዘንድሮውን የጥምቀት በዓል በማስመልከት ካስተላለፉት መልዕክት የተገኘ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው መንደርደርያ ላይም ፈጣሪ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር ካሳየባቸው ታሪኮች አንዱ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ወንዝ በተጠመቀ ጊዜ ነው ካሉ በኋላ፣ በዚህ ጊዜ ሦስት አስደናቂ ነገሮችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተግባር ማሳየቱን እነርሱም ፍቅሩን፣ ትኅትናውንና ክብሩን መሆኑን አውስተዋል።

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ታዋቂው የኤሌክትሮኒክስ ብራንድ አይቴል የስትራቴጂ ለውጥ አካል የሆነውን አዲስ አርማ እና መለዮ ይፋ አደረገ።

በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የኤሌክትሮኒክስ ብራንዶች መካከል አንዱ የሆነው እና...

የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጥሪ ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

ለሸገር አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ የሸገር አነስተኛ የፋይናንስ...

[የክቡር ሚኒስትሩ ጸሐፊ፣ የሌላ ሚኒስትር ጸሐፊ ከሆነችው የቅርብ ወዳጇ ጋር በስልክ እየተጨዋወቱ ነው]

አንቺ ግን ምን ሆነሽ ነው? ጠፋሁ አይደል? ጠፋሁ ብቻ?! ምን ላድርግ ብለሽ...

በሱዳን ላይ ያጠላው የመከፋፈል ዕጣና ቀጣናዊ ተፅዕኖው

የሱዳን ጦርነት ስምንተኛ ወሩን እያገባደደ ይገኛል፡፡ ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን...