Sunday, March 26, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዜናጀነራል ባጫ ደበሌና ስለሽ በቀለ(ዶ/ር)ን ጨምሮ 16 ግለሰቦች ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው...

ጀነራል ባጫ ደበሌና ስለሽ በቀለ(ዶ/ር)ን ጨምሮ 16 ግለሰቦች ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ

ቀን:

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ  ከአንድ ሳምንት በፊት ሙሉ የጀነራልነት ማዕረግ የተሰጣቸው ጀነራል ባጫ ደበሌንና ስለሽ በቀለ(ዶ/ር)ን ጨምሮ 16 በተለያየ ስልጣን ላይ የነበሩ ግለሰቦችን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾሙ።
ፕሬዚደንቷ በሰጡት ሹመት አቶ ተፈራ ደርበው፣አቶ ደሴ ዳልኬ፣ዶክተር ስለሺ በቀለ፣ጄኔራል ባጫ ደበሌ፣ጄኔራል ሀሰን ኢበራሂም፣ ወ/ሮ ሽትዬ ምናለ፣ፕሮፌሰር ፍቃዱ በየነ፣አቶ ረሻድ መሀመድ፣ አምባሳደር ጀማል በከር፣አቶ ፈይሰል ኦሊይ፣አቶ ኢሳያስ ጎታ፣አቶ ፀጋአብ ክበበው፣ አቶ ጣፋ ቱሉ፣ገነት ተሾመ(ዶ/ር)፣አቶ ዳባ ደበሌና አቶ ፍቃዱ በየነ ባሉሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾመዋል።
አቶ አሳየ አለማየሁ፣አቶ ኃይላይ ብርሃነ አቶ አወል ወግሪስ፣ወ/ሮ ብዙነሽ መሠረት፣አቶ አንተነህ ታሪኩ፣አቶ አክሊሉ ከበደ፣አቶ ሰይድ መሐመድ፣አቶ ዮሴፍ ካሳዬ፣አቶ ዘላለም ብርሃን፣ወ/ሮ ፍርቱና ዲባኮና አቶ ወርቃለማሁ ደሰታ አምባሳደር ሆነው  መሾማቸውን የፕሬዝዳንት ፅሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...