Monday, March 27, 2023
- Advertisement -
- Advertisement -
ዝንቅየአፍሪካ መዲና ድባብ በመሪዎች ጉባዔ

የአፍሪካ መዲና ድባብ በመሪዎች ጉባዔ

ቀን:

በኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ምክንያት ዓምናና ሃቻምና በይፋ ያልተካሄደው የአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ ከጥር 28 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔውን ምክንያት በማድረግ የኅብረቱ መቀመጫ የሆነችው አዲስ አበባ፣ በተለያዩ ቦታዎች ከዋዜማው ቀናት ጀምሮ አፍሪካዊ አሻራን በሚያሳዩ ምልክቶች ተሞልታለች፡፡ ከነዚህ መካከል በመስቀል አደባባይ የእግረኛ መተላለፊያዎች በተጣለው ዳስ የየአገሮቹ ሰንደቅ ዓላማዎችን የሚያሳዩ ሠሌዳዎች፣ በቦሌ አካባቢ ደግሞ ከ60 ፈሪ ዓመት በፊት (59) የአፍሪካ አንድነትን የመሠረቱ አባት መሪዎችን ፎቶ በከፊል የሚያሳዩ ይገኙባቸዋል፡፡

የአፍሪካ መዲና ድባብ በመሪዎች ጉባዔ

ፎቶ መስፍን ሰሎሞን

spot_img
- Advertisement -

ይመዝገቡ

spot_img

ተዛማጅ ጽሑፎች
ተዛማጅ

ለፋይናንስ ዘርፉ ብቃት ያለው የሰው ኃይል የማፍራት የቤት ሥራን የማቃለል ጅማሮ

የአገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እያደገ ለመሆኑ ከሚቀርቡ ማስረጃዎች ውስጥ  የግል...

የምድር ባቡርን የሚያነቃቃው የመንግሥት ውሳኔ

በኢትዮጵያ ወደብ አልባነት ላይ የተደመረውን የሎጀስቲክስ ችግር ለመፍታት ግዙፍ...

የፓርላማ አባላት ስለሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ግልጽ መረጃ የለንም አሉ

‹‹ሕወሓትን ለፍረጃ አብቅተውት የነበሩ ጉዳዮች በአብዛኛው መልክ ይዘዋል›› ሬድዋን...