Monday, December 4, 2023
- ማስታወቂያ -
- ማስታወቂያ -

ዓለም አቀፍ የሒሳብ አያያዝን ምን ያህል ተቋማት እየተገበሩ እንደሆነ የሚያሳይ መረጃ የለም ተባለ

ተዛማጅ ፅሁፎች

ዓለም አቀፍ የሒሳብ አያያዝ (IFRS) ምን ያህል ተቋማት እየተገበሩ እንደሆነ መረጃው እንደሌለው የሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ አስታወቀ

ዓለም አቀፍ መፈርትን ያሟላ የሒሳብ አያያዝ፣ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እንዲሁም የኦዲት አራርን በግል ንግድ ድርጅቶች፣ በመንግታዊና መንግታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ለማስተግበር በአዋጅ ቁር 847/2006 የተቋቋመው ቦርዱራሩን ተግባራዊ የሚያደርጉ ተቋማትን ምዝገባና ክትትል ማድረግ በዋናነት የተሰላፊነት ነው።

በዚረትም ከስት መታት በፊት በአጠቃላይ 1,800 ድርጅቶች ዓለም አቀፍ የሒሳብ አያያዝን ተግባራዊ ማድረጋቸውን መረጃ እንደነበራቸው የቦርዱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ክመት አብደላ ‹‹ራዊ የሒሳብ አያያዝ ቀን›› ዓርብ የካቲት 4 ቀን 2014 ዓ.ም. በስካይላይት ሆቴል በተከበረበት ወቅት ገልጸዋል።

አተገባበሩን በተመለከተ ከፍተኛ ክፍተት እንዳለበት የገለጹት ዋና ዳይሬክተሯ በአሁኑ ወቅት በምን ያህል ተቋማት ተግባራዊ እየተደረገ እንደሚገኝ የሚያሳይ መረጃ እንደሌለ አስታውቀዋል፡፡

በቦርዱ የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ ሥርዓት ባለመኖሩ ከዚህ ቀደም የሒሳብ አያያዙን የጀመሩት ተቋማትም በምን ያህል ደረጃ እየተገበሩት እንደሚገኙ ማወቅ አለመቻሉን አክለዋል።

በግል ተቋማት አቀፍ የሒሳብ አያያዝን ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ ለመተግበር አስቸጋሪ እንደሆነ የግል ድርጅቶች ሲገልጹ ቆይተዋል። ትግበራው ከፍተኛ ወጪ የሚያስፈልገው በገር ውስጥ በቂ ባለሙያ ባለመኖሩ ምክንያት እንደሆነ የሚገልጹት ወ/ሮ ክመት ያሉት ባለሙያዎች ዓለም አቀፍ መፈርቱን ማሟላታቸውን መለየት የሚያስችል ማረጋገጫ መስጠት ያስፈልጋል ብለዋል።

ለዚህም ይረዳ ዘንድ ባለሙያዎች አስፈላጊውን ድጋፍ የሚያገኙበትና ሙያዊ ማረጋገጫ አግኝተው ዓለም አቀፍ ደረጃውን ያሟላ የሒሳብ አያያዝን የሚሩበትና ሪፖርት የሚያዘጋጁበትን አቅም የሚፈጥር ተቋም እንዲኖር እየተራ መሆኑን ገልጸዋል። የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች እንዲኖሩም ራሱን የቻለ ኢንስቲትዩት እንዲቋቋም የሚጠይቅ ሰነድ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መረቡን ወ/ሮ ክመት አስረድተዋል።

ዓለም አቀፍ የሒሳብ አያያዝን ተግባራዊ እንዲያደርጉ የሚጠበቁት የግል ድርጅቶች መታዊ ገቢቸውዳቸው፣ የሰው ኃይላቸውና ጠቅላላ ብታቸውን መረት በማድረግ ሲሆን የመንግት የልማት ድርጅቶች ደግሞ ዓለም አቀፍ ተቋማት የሒሳብ አያያዝ ሥርዓት (IPSAS)  መረት እንደሚሩ ወ/ሮ ክመት ተናግረዋል።

spot_img
- Advertisement -spot_img

የ ጋዜጠኛው ሌሎች ፅሁፎች

- ማስታወቂያ -

በብዛት ከተነበቡ ፅሁፎች